በርካታ የዓለማችን ሀገራት ደግሞ እስራኤል የሂዝቦላህ አመራሮችን ስለገደለች የተለየ ደህንነት ልታገኝ እንደማትችል በመናገር ላይ ናቸው። ጀርመን እስራኤል የተሻለ ደህንነት እና ከጥቃት መዳን የምትችለው ከሂዝቦላህ ጋር በመደራደር የተኩስ አቁም ስምምነት ከፈጸመች መሆኑን አስታውቃለች። የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ አናሌና ...
የሄዝቦላ ዋና ጸኃፊ ሀሰን ነስረላህ የተገደለው የእስራኤል ጦር በትናንትናው እለት በቤሩት በፈጸመው የአየር ድብደባ ነው ተብሏል የእስራኤል ጦር በትናንትናው እለት በቤሩት በፈጸመው የአየር ጥቃት ...
በርካታ ሀገራት እና መሪዎች በሀሰን ናስራላህ ግድያ ዙሪያ አስተያየታቸውን እየሰጡ ሲሆን የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ግድያው ለዓመታት በንጹሃን ላይ ለደረሱ ጥቃቶች ፍትህ ሲባል የጠፈጸመ ነው ...
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የነስረላህን መገደል ለ40 ዓመተት የነገሰው የሽብር ዘውድ ላይ “ለህፍትህ የተወሰደ እርምጃ” ሲሉ ያወደሱ ሲሆን፤ በሄዝቦላህ እና በእስራኤል መካከል የተኩስ አቁም ...
የዓለማችን ልዕለ ሀያል ሀገር የሆነችው አሜሪካ ሻህራም ፑርሳፊ የጠባለውን ግለሰብ ለጠቆማት 20 ሚሊዮን ዶላር እንደምትሰጥ አስታውቃለች፡፡ ሻህራም ፑርሳፊ የኢራን አብዮታዊ ዘብ ጦር አባል ሲሆን ...
የነስረላህ ሞት ከእስራኤል ከፍተኛ ጥቃት እያስተናገደ ላለው ሄዝቦላ ትልቅ ኪሳራ ነው። ነስረላህ ቴህራን በምትደግፈው ቀጣናዊ 'የትግል ጥምረት' (አክሲስ ኦፍ ሪዚስታንስ) ውስጥ ወሳኝ ሚና ሲጫወት ...
በትላንትናው እለት በእስራኤል ጥቃት የተገደሉት ለ32 አመታት ሄዝቦላህን የመሩት ሀሰን ነስረላህ ማን ናቸው፡፡ በ1960 በሊባኖስ የተለወለዱት ናስረላህ በምስራቃዊ ቤሩት ቦርጅ ሃሞድ መንደር ነው ...
ክሬሚሊን ከትናንት በስትያ እንዳስታወቀው ሩሲያ የኑክሌር ኃይል አጠቃቃም ፖሊሲዋን የቀየረችው ምዕራባውያን በዩክሬን ጦርነት የሚሳተፉ ከሆነ ውጤቱ የከፋ እንደሚሆን ለማስጠንቀቅ ነው። ...